ዛሬ ዕለቱ በኢትዮጵያ የሰማእታት ቀን ነዉ። የካቲት 12 ቀን 1929 ልክ የዛሬ ሰባ አምስት ዓመት ፋሺት ኢጣሊያ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ እጅግ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መፈጸማቸዉ ይታወሳል።
ይህ የሰባ አምስተኛ ዓመት መታሰቢያ ከሌላዉ ጊዜ የሚለየዉ፣ ሰባ አምስተኛዉ ዓመት የአልማዝ እዩበልዩ ስለሚባል ነዉ።
ዛሬ ዕለቱ በኢትዮጵያ የሰማእታት ቀን ነዉ። የካቲት 12 ቀን 1929 ልክ የዛሬ ሰባ አምስት ዓመት ፋሺት ኢጣሊያ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ እጅግ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መፈጸማቸዉ ይታወሳል።
ይህ የሰባ አምስተኛ ዓመት መታሰቢያ ከሌላዉ ጊዜ የሚለየዉ፣ ሰባ አምስተኛዉ ዓመት የአልማዝ እዩበልዩ ስለሚባል ነዉ።
To view this site, you need to have Flash Player 9.0.115 or later installed. Click here to get the latest Flash player.
To view our site properly you may need to install the Geez font : Download Now
If you are still having problems viewing our site you may need to change your browser settings. FAQ: Update Browser Settings
![]() |