19 January, 2012
የአፋር ቱሪስቶች ጉዳይ
በአፋር ክልል በቱሪስቶች ላይ የደረሰውን ጥቃት በተመለከተ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኤምባሲዎችና የኢትዮጵያ መንግሥት ተቀናጅተው እየሠሩ መሆናቸውን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ።
የኤምባሲው ቃል አቀባይ ሮበርት ፖስት ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ እንዳሉት የእስካሁኑ ትኩረታቸው ለተጎጂዎቹ አጠቃላይ አስቸኳይ ድጋፍ በማቅረብ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም መግለጫ ሰጥቷል፡፡
ዝርዝሩን ያዳምጡ፡፡
- Listen: የአፋር ቱሪስቶች ጉዳይ
MP3
VOA 60 - Africa
To view our site properly you may need to install the Geez font : Download Now
If you are still having problems viewing our site you may need to change your browser settings. FAQ: Update Browser Settings