16 February, 2012
‘ቀኖና ፈረሠ?’ ወይስ ዕርቅ ወረደ?
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን በውጭና እውስጥ ያሉት ጉዳይ
“ቀኖና ፈረሠ፤ ሕገ-ቤተክርስቲያን ፈረሠ” በሚል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል መለያየት መፈጠሩ፣ በዚህም የተነሣ እስከመወጋገዝ መደረሱ ይታወቃል፡፡
ይህንን ልዩነት ለማስቀረትና የቤተክርስቲያኒቱን አባቶች ወደ አንድነት ለማምጣት ከሁለት ዓመት በፊት የተጀመረው የሠላም ውይይት ፊኒክስ-አሪዞና ውስጥ እንደሚካሄድ በቅርቡ መዘገባችን ይታወሣል፡፡
ውይይቱ በቀጠሮው መሠረት ተጀመረ? ባልደረባችን አዲሱ አበበ እዚያው ይገኛል፤ ከሰሎሞን ክፍሌ ጋር ያደረጉትን ጥያቄና መልስ ያዳምጡ፡፡
- Listen: ‘ቀኖና ፈረሠ?’ ወይም ዕርቅ ወረደ?
MP3
VOA 60 - Africa
To view our site properly you may need to install the Geez font : Download Now
If you are still having problems viewing our site you may need to change your browser settings. FAQ: Update Browser Settings