ሕዝቡ የአገሩን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆን እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ተናገሩ፡፡
በሕጋዊ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ ተከልለው በሽብር ተግባር ላይ ተሠማርተዋል ያሏቸውንም ሰዎች መንግሥታቸው እየቀጣ መሆኑን አስታወቁ፡፡
መለስካቸው አምኃ ዝርዝር ዘገባ አለው፡፡
ሕዝቡ የአገሩን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆን እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ተናገሩ፡፡
በሕጋዊ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ ተከልለው በሽብር ተግባር ላይ ተሠማርተዋል ያሏቸውንም ሰዎች መንግሥታቸው እየቀጣ መሆኑን አስታወቁ፡፡
መለስካቸው አምኃ ዝርዝር ዘገባ አለው፡፡
To view this site, you need to have Flash Player 9.0.115 or later installed. Click here to get the latest Flash player.
To view our site properly you may need to install the Geez font : Download Now
If you are still having problems viewing our site you may need to change your browser settings. FAQ: Update Browser Settings
![]() |