blank

Inside VOA | Contact VOA News

ፖለቲካ RSS Feeds RSS

መኢአድ አባላቱ መታሠራቸውን አስታወቀ

ከመቶ በላይ አባሎቹ በደቡብ ኢትዮጵያና በሌሎችም ክልሎች መታሠራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ይፋ አደረገ።

መኢአድ ከአገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት እራሱን አገለለ

“የምክር ቤቱ አሠራር ዴሞክራሲያዊ አይደለም”

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሣደር ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙ

ማዕቀቦቹ እንዲሠሩ ኢትዮጵያ ትገፋለች

ኤርትራ ውንጀላዎቹን ውድቅ እያደረገች ማዕቀቦቹን ታወግዛለች፡፡

የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል

በአፍሪካ ሕዝቦች ላይ የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን የሚያስታውስ መታሰቢያ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ።

የአፍሪካና የቻይና ወዳጅነት

አፍሪካ ከነበረችበት ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ የተነሣች መሆኑን የተናገሩ የአህጉሪቱ መሪዎች ቻይና ያደረገችውን አስተዋፅዖ አድንቀዋል።

ግሎባል ፈንድ ዘንድሮ የለም

የግሎባል ፈንድ 11ኛው ዙር እንዲቋረጥ ለጋሾቹ ወስነዋል፡፡

መድረክ የመሬት አዋጁን አወገዘ

“አዲሱ የመሬት ሊዝ አዋጅ ሕዝብን የኢሕአደግ ጭሰኛ ያደረገ ነው” ሲል መድረክ አወግዟል፡፡

አባሎቹ መታሠራቸውን መኢአድ አስታወቀ

የመንግሥት አካላት የታሠሩ የሉም ይላሉ፡፡

በዶሎ ኦዶ የፖሊዮ ጥርጣሬ

ዓርብ፤ ጥር 18 2012 ሃገርአቀፍ ፀረ-ፖሊዮ ዘመቻ ይጀመራል፡፡

በአርዱፍ የተያዙት ኢትዮጵያውያንና ጀርመናውያን በሽምግልና እንዲፈቱ ጥረት ተጀመረ

በጎብኚዎቹ ላይ ጥቃት የተከፈተው በውድቅት እንደነበርና ወታደሮች በአከባቢው እንዳልነበሩ ገለጸ

Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia, November 1, 2011.

የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በአንድ የመንግስቱ ሃያሲ እድሜ ልክ በጋዜጠኞች ላይ ከባድ እስራት በየነ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።

ከጥቃቱ በኋላ ከኤርታአሌ ከተመለሱት ቱሪስቶች አንዷ

አፋር ክልል ውስጥ የተጠለፉትን አገር ጎብኚዎች ለማሰለቀቅ ጥረት ቀጥሏል

“ታጋቾቹን ለማስለቀቅ መንግሥት ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ ነው”

Amharic Radio Shows

ማሳሰቢያ ሥርጭታችንን በኢንተርኔት ለምትከታተሉና በተለመደው ድረ ገጻችን፥ www.voanews.com/amharic መግባት ላዳገታችሁ የኢትዮጵያ አድማጮቻችን አዲስ አማራጭ አለን። melkamzena.com የተሰኘውን መግቢያ ይጠቀሙና ጥቂት ሰኮንዶች ይጠብቁ። አዲስ ገጽ ሲከፈትልዎ ከገጹ ሥር የሚያገኙትን “Use Psiphon” የሚለውን ቃል ይጫኑ። በቀጥታ ወደ አሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ድረ ገጽ ይወስድዎታል።

Yabello Gojjo Bet

ልዩ ዘገባዎች

VOA 60 - Africa

To view this site, you need to have Flash Player 9.0.115 or later installed. Click here to get the latest Flash player.


Get the Geez Font

To view our site properly you may need to install the Geez font : Download Now

If you are still having problems viewing our site you may need to change your browser settings. FAQ: Update Browser Settings

VOA24 Video Channel

VOA Congo Story