
በድርቅና ረሀብ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር
ኢትዮጵያ 4.5 ሚሊዮን
ሶማሊያ 3.7 ሚሊዮን
ኬንያ 2.5 ሚሊዮን
ጅቡቲ 120 ሽህ
*እነዚህ ቁጥሮች በአሁኑ ሰዓት ጨምረዋል
በምእራብ አርሲ ሻላ ወረዳ አጄ ከተማ ለአካባቢው ነዋሪዎች የእህል እርዳታ ታደለ፡፡
በዶሎ ኦዶ የስደተኞች መጠለያ ሠፈር የሚገኙ የሶማሊያ ስደተኞች ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል።
እንደ አል-ሸባብ ያሉ አሸባሪ ድርጅቶች ከረድዔት ድርጅቶች ምንም አይነት ክፍያም ሆነ እርዳታ እንዳያገኙ የሚከለክሉ የጸረ-ሽብር አሰራሮችን ዩናይትድ ስቴይትስ አላልታለች።
በመጠለያዎቹ ያሉት ትንንሽ ልጆች በምግብ እጥረት እንደማቀቁ ተገለጸ
በኢትዮጵያ የበቆሎ ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ተጠቃሚዎችና የችርቻሮ ነጋዴዎች መማረራቸውን ይናገራሉ።
በኢትዮጵያ የበቆሎ ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ተጠቃሚዎችና የችርቻሮ ነጋዴዎች መማረራቸውን ይናገራሉ።
መላውን የአፍሪካ ቀንድ ተላላፊ በሽታዎች እያጥለቀለቁት መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስጠነቀቀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የአገር ውስጥ ጉዳይ ለግሽበት አስተውጽዖ ማድረጉን አመኑ
በምስራቅና በደቡብ ኢትዮጵያ የተራቡ ዜጎችና ስደተኛ ሶማሊያዊያንን ህይወት ለማዳን ከፍተኛ እርዳታ እንደሚያስፈልግ WFP አስታወቀ። ኬንያን ጨምሮ 10 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል።
በአፋር ክልል የእሳት-ጎመራው ብናኝ ችግር መፈጠሩ ተገለጸ
ብቢማዕልቱ ናብ ሓደ ሽሕን ሰለስተ ምእትን ዝፅግዑ ሱማሊያዊያን ናብ ኬንያ ይሰግሩ